Zewde Taye

Zewde Taye Bilisummaa hawwee hawwee...

25/02/2025

ትግራይ ባልሻረ ቁስሏ ላይ ዳግም እሳት ሊጭሩባት ያልዳነ ቁስሏን ሊያመረቅዙባት የጭካኔ ጦራቸዉን መዘዋል::የህውሃት ሰዎች ቡችሎች ናቸዉ ላበላቸዉ የሚያጎበድዱ ፥ስጋ እየተከተሉ ገደል የሚገቡ ቡችሎች ናቸዉ ። በዚህ ሰዓት ጦርነት ለማወጅ ደፋ ቀና የሚሉ የገዛ ልጆቿ ዛሬም አልተኙላትም::ለጦርነት መዘጋጀት እና የገዛ ህዝባቸዉን ወደ ጦርነት ለመመለስ የህዉሃት ሰዎች የሚያደርጉት ሽርጉድ ፥
ከ 60 አመት በታች የሆነ ሁሉ ወደ ጦር ካምፕ ይግባ ብሎ አዋጅ ላስነገረዉ የሸዓቢያዉ መንግስት አዲስ የምስራች ቢሆን እንጂ ለትግራይ ህዝብ ምኑም አይደለም፡፡በጦርነት በርካታ እህትና ወንድሞችን ህፃናት እናት አባት ሳይል ወገኖቻቸውን አተዋል::የውጊያ አስቀያሚነትን እንደ ትግራይ ህዝብ ያየ የለም አሁንም በዚህ መሃል ፍዳዉን የሚበላዉ የፈረደበት ደሃዉ የትግራይ ህዝብ ነዉ፡፡

19/02/2025

በአማራ ክልል ራሱን መቅደላ፤ ፅናትና ሰንጥቅ ክ/ጦር ብሎ ከያለበት ተሰባስቦ በፋንታው ሙሃቤ በሚመራው ፅንፈኛ ኃይል ላይ በተወሰደ የተጠና ቅጽበታዊ እርምጃ

1ኛ.ሠለሞን ድሮን/የቤተ አማራ ኮር ዘመቻ
2ኛ. ሀብቴ አባቡ/የኮር ም/አዛዥ
3ኛ.ፈለቀ ጌትነት የኮር ህግ አማካሬና የደላንታ ፋኖ የዘመቻ አሰተባባሪ(የደላንታ ወረዳ የሚሊሻ ፅፈት ቤት የነበረ) ሲደመሰሱ የተቀሩት ለመከላክያ ሰራዊት እጃቸውን ሰጥተዋል::

18/02/2025

ጃዋር እና የአማራ ፅንፈኞች ብንጹሃን ነብስ ቁማር ሲጫወቱ!!
በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ፅንፈኞች ለህዝቡ ግድ የማይሰጣቸዉ፣ በህዝቡ መገደል እና መሰቃየት የፖለቲካ ሸቀጣቸዉን የሚሸቅጡ ናቸዉ።

በጌራ እና በደራ ያየነዉም ድራማ ይሄዉ ነዉ። በግላጭ እነዚህ ፅንፈኞች እርስ በእርስ የሚጠላሉ፣ ለሞት የሚፈላለጉ ይመስላሉ። ዉስጥ ዉስጣቸዉን ግን እጅ ለእጅ ተያይዘዉ የሚንቀሳቀሱ ናቸዉ።

በጌራዉ ጉዳይ እነዚህ ፅንፈኞች አንድን ንጹህ ግለሰብ በአሰቃቂ ሁኔታ በማስገደል፤ በጅዋር መሀመድ የሚመራው የኦሮሞ ፅንፈኛ እና የአማራው ፅንፈኛ በመተባበር ለፖለቲካ ፍጆታቸው ሁለቱም መንግስትን በመወንጀል ላይ ተጠምዷል።

የአማራው ፅንፈኛ መንግስት ሸኔን አስታጥቆ የአማራን ህዝብ አስጨፈጨፈ፣ቤተክርስቲያንን አቃጠለ ብሎ ይጮኻል ሌላኛው ዋልታ ረገጡ የኦሮሞ ፅንፈኛ ደግሞ መንግስት በኦሮሚያ ዉስጥ ፋኖን አስታጥቆ የኦሮሞን ህዝብ እያስጨረሰ ነው ይላል።

ቆይ መንግስት እንዴት በአንድ ጊዜ ሁለት ነገር ማድረግ ይችላል?? ለህዝብ ያላቸው ንቀት ከፍተኛ በመሆኑ እንጂ እንዴትስ ህዝብ ይታዘባል እንዴት አይሉም?

12/02/2025
31/08/2021

Waaqa bara Moofaa Nagaan nu xumursiisaa jirtuu ati bara dura keenyaas nuuf eebbisi.
Biyya keenyaaf Nagaa buusi!

18/09/2020
18/10/2019

ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው።

Bara kana oduun fb gurra nutti duucheera!
15/10/2018

Bara kana oduun fb gurra nutti duucheera!

Address

Bedele

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zewde Taye posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Zewde Taye:

Share