Debre Birhan Blood Bank Service

Debre Birhan Blood Bank Service It starts its real work on 23/07/06 E.C. It is established "TO SAVE THE LIFE OF AT RISK...."

በሰዎች ህይወት ላይ ተስፋን ለመዝራት፣ በህመም ምክንያት አልጋ ላይ ያሉ ወገኖችን ለመታደግ እና የደም እጥረትን ለመቅረፍ ደብረ ብርሃን ደም ባንክ እና አጣዬ ሆስፒታል ከሌሎች ባለድርሻ አካላ...
25/05/2026

በሰዎች ህይወት ላይ ተስፋን ለመዝራት፣ በህመም ምክንያት አልጋ ላይ ያሉ ወገኖችን ለመታደግ እና የደም እጥረትን ለመቅረፍ ደብረ ብርሃን ደም ባንክ እና አጣዬ ሆስፒታል ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጁትን የደም ልገሳ ጥሪ በመቀበል በከፍተኛ ማህበራዊ ኃላፊነት እና በበጎ ፈቃደኝነት ደማችሁን ለለገሳችሁ የአጣዬ ከተማ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ ንቁ ተሳታፊዎች እና አስተባባሪዎች በሙሉ ደስታችንን እና ታላቅ አክብሮታችንን እንገልጻለን።

​"ደም መለገስ ህይወትን መለገስ ነው!"

እናንተ ዛሬ በፈቃደኝነት የለገሳችሁት እያንዳንዱ ጠብታ ደም፣ በሆስፒታሎች ውስጥ በህመም ምክንያት ለሚሰቃዩ፣ በወሊድ ምክንያት ደም ለሚፈሳቸው/ለሚያጥራቸው እናቶች፣ በአደጋ ምክንያት አስቸኳይ ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች አዲስ የተስፋ ብርሃን ነው።

ይህ የበጎ አድራጎት ተግባራችሁ ዘላቂ ሆኖ እንዲቀጥል የዘወትር ምኞታችን ነው።

ስለ እያንዳንዱ የህይወት ስጦታችሁ እናመሰግናለን!

06/09/2018በሸዋሮቢት 2ኛ/መሰናዶ በተካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን።እናንተ በለገሳችሁት ደም የብዙ እናቶች እና ህ...
15/05/2026

06/09/2018
በሸዋሮቢት 2ኛ/መሰናዶ በተካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን።
እናንተ በለገሳችሁት ደም የብዙ እናቶች እና ህፃናት እንዲሁም የሌሎች ወገኖቻችንን ህይወት ማዳን ተችሏል።
በድጋሜ ታላቅ ምስጋና ለእናንተ ይሁን። በቀጣይ ከዚህ በበለጠ ተሳትፎ እንደምንገናኝ ተስፋ እናደርጋለን።
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው፣ ደም በመለገስ ህይወት ያድኑ!

ከ03-06/09/2018በቪክትሪ ኮሌጅ በተካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን።እናንተ በለገሳችሁት ደም የብዙ እናቶች እና ህፃ...
15/05/2026

ከ03-06/09/2018
በቪክትሪ ኮሌጅ በተካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን።
እናንተ በለገሳችሁት ደም የብዙ እናቶች እና ህፃናት እንዲሁም የሌሎች ወገኖቻችንን ህይወት ማዳን ተችሏል።
በድጋሜ ታላቅ ምስጋና ለእናንተ ይሁን። በቀጣይ ከዚህ በበለጠ ተሳትፎ እንደምንገናኝ ተስፋ እናደርጋለን።

09/05/2026

ከ28-30/08/2018
በደብረ ብርሀን 2ኛ/መሰናዶ አጠቃላይ ት/ቤት የደም ልገሳ ፕሮግራም የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን።
ደ/ብርሀን ደም ባንክ አገልግሎት

 ! #​የደብረ_ብርሀን_መምህራን_ትምህርት_ኮሌጅ ማህበረሰብ (ደም ለጋሾች፣ አስተባባሪዎች እና ተባባሪዎች) በሙሉ ፤ ከሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም. ጀምሮ ደማችሁን በመለገስ ለበርካታ ወገኖች ...
04/05/2026

!

#​የደብረ_ብርሀን_መምህራን_ትምህርት_ኮሌጅ ማህበረሰብ (ደም ለጋሾች፣ አስተባባሪዎች እና ተባባሪዎች) በሙሉ ፤ ከሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም. ጀምሮ ደማችሁን በመለገስ ለበርካታ ወገኖች ህይወት መትረፍ ምክንያት የሆናችሁ የሰብአዊነት አርበኞች፣

የደብረ ብርሀን ደም ባንክ በታላቅ ክብር ያመሰግናችኋል።
​አንድ ጠብታ ደም ለህይወት መሰረት ነው። እናንተ የለገሳችሁት ደም የሰጠችሁት የፍቅርና የተስፋ ስጦታ ነው። ለዚህ ክቡርና የተቀደሰ ተግባራችሁ ምስጋናችን የላቀ ነው።

​ #​የደብረ_ብርሀን_ደም_ባንክ_አገልግሎት

ደብረ ብርሀን ደም ባንክ ከደነባ ሆስፒታል እና ደነባ 2ኛ ደረጃ/መሰናዶ ት/ቤት ጋር በመተባበር በ20/08/2018 ዓ.ም ባካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም 62 ዩኒት ደም ማሰባሰብ የተቻለ ሲሆ...
29/04/2026

ደብረ ብርሀን ደም ባንክ ከደነባ ሆስፒታል እና ደነባ 2ኛ ደረጃ/መሰናዶ ት/ቤት ጋር በመተባበር በ20/08/2018 ዓ.ም ባካሄደው የደም ልገሳ ፕሮግራም 62 ዩኒት ደም ማሰባሰብ የተቻለ ሲሆን ለፕሮግራሙ መሳካት ደም በመለገስ እንዲሁም በማስተባበር የተሳተፋችሁ ሁሉ በታካሚዎች እና በደም ባንካችን ስም ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል። በቀጣይ በተሻለ አፈጻጸም እንደምንገናኝ ተስፋ እናደርጋለን።

24/04/2026

በ 15/08/2018 በደብረሲና ከተማ (ደብረሲና ፕሪፓራቶሪ እና ዳኛቸው ወርቁ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት) በተካሄደ የደም ልገሳ ፕሮገራም (48+26=74 ዩኒት) ደም ተሰብስቧል። በዚህ ፕሮግራም ደም በመለገስ እንዲሁም በማስተባበር የተሳተፋችሁ ሁሉ በታካሚዎች እና በደም ባንካችን ስም ታላቅ ምስጋና ይድረሳችሁ።

ክንዳችሁን ዘርግታችሁ ደማችሁን ለግሳችሁ ህይዎት የታደጋችሁ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች፣ ብሌናችሁን ለመለገስ እና ብርሃን ለመሆን ቃል የገባችሁ ቅን ልቦች፣ መላው የደም እና ህብረህዋስ ባንክ ...
11/04/2026

ክንዳችሁን ዘርግታችሁ ደማችሁን ለግሳችሁ ህይዎት የታደጋችሁ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች፣ ብሌናችሁን ለመለገስ እና ብርሃን ለመሆን ቃል የገባችሁ ቅን ልቦች፣ መላው የደም እና ህብረህዋስ ባንክ ቤተሰቦች እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን!

ዛሬ ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞትን ድል የነሳበት ታላቅ ቀን ነው።
ክርስቶስ በመስቀል የተሸነፈ ቢመስልም፤ ነገር ግን በትንሳኤ ሞትን አሸንፎ ለዓለም ሕይወት አመጣ!
“እርሱ እዚህ የለም፤ ተነስቷል!” (ሉቃስ 24፡6) ትንሳኤ የፍቅር፣ የመስጠትና የሕይወት መልእክት ነው። ይህን በውል በመገንዘብ ደም በመለገስ ህይዎት ለታደጋችሁ እና ብሌን በመለገስ ብርሃን ለመለሳችሁ ወገኖች በዚህ በተከበረ ቀን ላቅ ያለ ምስጋና ማቅረብ እንወዳለን :: የደም እና አይን ብሌን ማሰባሰብ ስራ ቁርጠኛ እና ሩህሩህ ሰራተኛን ይፈልጋል፣ ከዚህ አንፃር የደም እና ህብረህዋስ ባንክ ሰራተኞች በማይመች የስራ ከባቢ ሳይቀር ለወገናቸው በህይዎት መኖር ከፍተኛ ትጋት አድርገዋል፣ እያደረጉም ነው፣ ምስጋና ይድረሳችሁ!!
🅰️🅱️🆎🅾️ደም መስጠት ሕይወት ማዳን ነው
👁️ የአይን ብሌን (ኮርኒያ) መስጠት ብርሃን መመለስ ነው
ትንሳኤን በፍቅር እና በመስጠት እናክብር
የእኛ ትንሽ ስጦታ ለሌሎች ታላቅ ሕይወት ሊሆን ይችላል

ትንሳኤው ሰላም፣ ጤናና ደስታ ወደ ቤታችሁ ያመጣ!
መልካም ፋሲካ!


02/04/2026

ብርሀን ኮሌጅ 17 በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ደም ለግሰዋል። ለዚህም ከልብ እናመሰግናለን። በቀጣይ ከዘለህ በተሻለ ተሳትፎ ይኖራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን።

  2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከ14/7/2018 በተካሄደ የደም ልገሳ ፕሮግራም 189 ዩኒት ተሰበሰበ። በፕሮግራሙ የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በታካሚዎች እና በደም ባንኩ ስም ትልቅ ...
24/03/2026

2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከ14/7/2018 በተካሄደ የደም ልገሳ ፕሮግራም 189 ዩኒት ተሰበሰበ። በፕሮግራሙ የተሳተፋችሁ ደም ለጋሾች እና አስተባባሪዎች በታካሚዎች እና በደም ባንኩ ስም ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል።
በቀጣይ ከዚህ በበለጠ ውጤት እንደምንገናኝ ተስፋ እናደርጋለን።

Address

Debre Birhan

Telephone

+251116811906

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Debre Birhan Blood Bank Service posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share