07/02/2023
ከተጀመረ 3ኛ ቀኑን የያዘው 8ኛው የመላው ደ/ጎንደር ዞን ወረዳ አቀፍ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ቀጥሎ እየተካሄደ ሲሆን በወንዶች 7 እና በሴቶች 5 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የሚሳተፉበት የጅምናስቲክ ውድድር ቀጥሎ ውሏል ዛሬ በተደረጉ የሌጣ ፈረስ / Vaulting Horse/ የወንዶችና ሴቶች ጨዋታ ስራቸውን አቅርበዋል። ውድድሩ በነገው ዕለትም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
*****************************************************************************************************************************
ጥር 30/2015 ዓ.ም
የደ/ጎ አስ/ዞን ወ/ስፖርት መምሪያ
መ/ኢየሱ