Dejen Ketema Communication Office

Dejen Ketema Communication Office Serving communication service to the public

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው።‎በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን  ምርጫ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ መራጮች በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።
01/06/2026

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው።
‎በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ምርጫ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ መራጮች በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።

የደጀን ወረዳ የምርጫ የድጋፍ ሰልፍ /በአሚኮ
31/05/2026

የደጀን ወረዳ የምርጫ የድጋፍ ሰልፍ /በአሚኮ

ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (ደጀን ከተማ ኮሙዩኒኬሽን ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ “በላቀ የህዝብ ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት አገር” በሚል መሪ መልዕክት በደጀን ከተማ  የብልፅ...
24/05/2026

ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (ደጀን ከተማ ኮሙዩኒኬሽን ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ “በላቀ የህዝብ ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት አገር” በሚል መሪ መልዕክት በደጀን ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስተባባሪነት ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅስቀሳ ፕሮግራም ተካሂዷል።

"ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ ‎በምስራቅ ጎጃም ዞን የደጀን ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት 7ኛው ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ የምርጫ ማኒፌስቶ፣ የምርጫ ምል...
24/05/2026

"ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ ‎በምስራቅ ጎጃም ዞን የደጀን ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት 7ኛው ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ የምርጫ ማኒፌስቶ፣ የምርጫ ምልክት እና የፓርቲ እጩዎችን የማስተዋወቅ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ‎ ከከተማና ከወረዳ ቀበሌዎች የተወጣጡ ፣ወጣቶች ሴቶች የሀይማኖት አባቶች፤ የክልል፣ የዞን የከተማ፣ የወረዳና የቀበሌ አመራሮች በተገኙበት በተለያዩ ሁነቶች በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡

በድጋፊ ሰልፉ "ሁሌም ከመሪዎቻችን ጎን ተሰልፈን ብልጽግናንን እናረጋግጣለን"፣ "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌትሀገር"፣"በፀና እና በተደራጀ ድምጽ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እናሻግራለን " የሚሉ መልዕክቶች የምርጫ ቅስቀሳ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ፡፡

የድጋፍ ሰልፉን አስመልክቶ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደጀን ከተማ አስተዳደር ምክትል ተቃዳሚ ከንቲባ አቶ ጤናው ደረሰ እንደገለጹት የተጀመሩ ሀገራዊና ክልላላዊ ብሎም ከተማዊ የልማት ስራዎችን ለማስቀጠልና ለመፈጸም 7ኛው ሃገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ ማህበረሰቡ ለግንቦት 24 ቀን ድምጹን እንደሰጥና ምልክታችን የስንዴ ነዶ መሆኑን አውቃችሁ በምርጫው ዕለት ማለትም ግንቦተ 24 ለብልጽግና ድምጻችሁን እንዲሰጡ መልክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

የዕለቱ የክብር እንግዳ የም/ጎ ዞን ዋና አስተዳዳሪና ለክልል ምክር ቤት በዕጩነት የቀረቡት አቶ ኑርልኝ ብረሀኑ በበኩላቸው ለድጋፍ ሰልፉ የመጡትን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ ብልጽግና ወሳኝና መሰረታዊ ምሰሱ የሆነውን ህዝባችንን ይዞ ሰብዓዊ ፣ኢኮኖሚያዊ፣ ልዕልና እንዲሁም አፍሪካዊት ሀይል እንደ ብሄራዊ አርማ ካነገበው ፓርቲ ጋር እንከዋን ለድጋፍ ሰልፉ አገናኘን በማለት ብልግና ፓርቲ በፍክክረርና በትብብር የሚያምን፣ ዴሞክራሲን ለመገንባት ለዘመናት የገጠሙንን ችግሮች በሀገራዊ ምክክር ምልሽ እንዲያገኙ እየሰራ እንደሆነ እንዲሁም ከጤናፖሊሲ፣ የውጭ ዴፐሎማሲ ግንኙነትና ከጎረቢቶቻችን ጋር መልካም ግንነኙነት በመፍጠር የሀገራችንን ህዝቦች ፓርቲያችን ወደ ላቀ የኑሮ ደረጃ ለማሸጋገር ፓርቲያችን ለመመረጥ የስንዴ ነዶ ምልክት አድርጎ ሲቀርብ የስንዴ ነዶ መደመርን፣ትብብርን፤ አንድናትና የሉአላዊነት መገለጫ መሆኑን በመረዳት ሁላችንም በአንድነት በመቆም ግንቦት 24 ዕለተ ሰኞ በሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ብልጽግናን መምረጥ እንደመገባ መልዕክት አስተላፈው የዕለቱን ሰልፊ ተቋጭቷል ፡፡

የኢንዱስትሪ  መዳረሻ  የምስራቅ ጎጃሟ  ደረቅ ወደብ  ደጀን  ከተማ ለኢንዱሰትሪዎችም ሆነ ለከተማዋ  ማህበረሰብ   እንዲሁም ለአጎራባች  ወረዳዎች ጭምር  በጣም ፈታኝ  የነበረዉ የመብራት ...
21/05/2026

የኢንዱስትሪ መዳረሻ የምስራቅ ጎጃሟ ደረቅ ወደብ ደጀን ከተማ ለኢንዱሰትሪዎችም ሆነ ለከተማዋ ማህበረሰብ እንዲሁም ለአጎራባች ወረዳዎች ጭምር በጣም ፈታኝ የነበረዉ የመብራት ችግር በዘላቂነት የሚቀርፍ ሰብስቴሽን መጠ ናቀቁን አስመልክቶ በምስል እንካችሁ ብለናል፡

የደጀን  ከተማ ብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ " በፀና እና  በተደራጀ የሴቶች ድምጽ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እናሻግራለን " በሚል መሪ ሀሳብ የጎዳናላይ ‎የድጋፍ ሰልፍ አካሄደ።ግንቦ...
21/05/2026

የደጀን ከተማ ብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ " በፀና እና በተደራጀ የሴቶች ድምጽ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እናሻግራለን " በሚል መሪ ሀሳብ የጎዳናላይ ‎የድጋፍ ሰልፍ አካሄደ።
ግንቦት 13/2018 ዓ.ም /ደጀን ከተማ ኮሙዩኒኬሽን/
በደጀን ከተማ ብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አዘጋጅነት ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ምልክት ማስተዋወቅና የምረጡኝ ቅስቀሳ በከተማዋ ከሚገኙ ቀበሌዎች ከተውጣጡ ሴቶች ጋር በደጀን ከተማ የአደባባይ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ።
በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ከተማ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የዕጩዎች ትውውቅ እና የሴቶች ክንፍ ድጋፍ ሠልፍ እየተካሄደ ይገኛል።
በድጋፉ ሰልፉ ላይ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የቀረቡ ዕጩዎች ለህዝቡ በይፋ የተዋወቁ ሲሆን፣ ተሳታፊዎችም ለዕጩዎቹ ያላቸውን ድጋፍ በተለያዩ መልዕክቶችና ሠልፎች ገልፀዋል።
ተሳታፊዎቹ በሀገራዊ አንድነት፣ በሰላም ግንባታ፣ በሴቶች ተሳትፎ እና በልማት ሂደቶች ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በማስተላለፍ የብልፅግና ፓርቲን የለውጥ ጉዞ እንደሚደግፉ ገልፀዋል።
See less

ለስራ አድል ፈጠራ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ  በምስራቅ ጎጃም ዞን የደጀን ከተማ አስተዳደር  ስራን ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ፡፡የጽ/ቤት ሀላፊዉ አቶ ሀብታሙ  አየለ ለወጣቶች የስራ እድል ...
21/05/2026

ለስራ አድል ፈጠራ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ በምስራቅ ጎጃም ዞን የደጀን ከተማ አስተዳደር ስራን ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ፡፡
የጽ/ቤት ሀላፊዉ አቶ ሀብታሙ አየለ ለወጣቶች የስራ እድል መፍጠሪያ የሚሆን ከ3.7ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ በከተማ አስተዳደሩ የተገነባዉ ሞዴል ሸድ አምስት ሺይ ጫጭት ወይም ሁለትሺይ አምስት መቶ የእንቁላል ጣይ ዶሮዎች እንደሚይዝ ጠቁመዋል፡፡ አሁን ላይ ሸዱ ለአስራ አምሰት ፣ኢነተርፕራይዞች ለእነቁላል ጣይ ዶሮ ስራ የሚሰማሩ ወጣቶችን በመመልመልና ብድር በማመቻቸት ወደስራ እንደሚገቡ ለጎብኝዎች ገልጸዋል፡፡

ከ60 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች የጉብኝትናምረቃ ፕሮግራም ተካሄደ:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::...
20/05/2026

ከ60 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች የጉብኝትናምረቃ ፕሮግራም ተካሄደ::
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ደጀን ከተማ ኮምኒኬሽን ግንቦት 12/09/2018@
በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ከተማ አስተዳደር በበጀት አመቱ ከ60ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተጠናቀቁና በመጠናቀቅ ላይ ያሉ ከ18 በላይ የልማት ፕሮጀክቶች በመስክም በደስክም ጉብኝትና ዉይይት በማካሄድ የማረቃ ፕሮግራም ተካሂዷል::
በፕሮግራሙ በህዝብና በመንግስት የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ን በመስክ ጉብኝቱ :-የክልል, የዞን,የከተማ, እና የቀበሌ አመራሮች የመንግስት ሰራተነኛ አባላት ,የሀይማኖት አባቶች እንዲሁምየሀገር ሽማግሌዎች ና የማህበረሰብ ተወካዮች ተሳትፈዋል:;
በዉይይቱም የልማት ፕሮጀክቶች ለማህበረሰቡ ያላቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የጎላ እንደሆነ በመግለጽ ቀሪ ተግባራትንም ማህበረሰቡን ያሳተፈ እንደሚሆን ምክትል ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ጤናው ደረሰ ገልጸዋል::

.      በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ከተማ አተስተደር ከ2015-2018    ዓ.ም በመንግስትናበህዝብ የተገነቡ መሠረ ተ  ልማቶች ንከከተማ አስተዳደሩ በተዉጣጡ የማሕበረሰብ ክፍሎች   ተጓ...
20/05/2026

.

በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ከተማ
አተስተደር ከ2015-2018
ዓ.ም በመንግስትናበህዝብ የተገነቡ መሠረ ተ ልማቶች ን
ከከተማ አስተዳደሩ በተዉጣጡ የማሕበረሰብ ክፍሎች ተጓበኘ::

7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ሊካሄድ 13 ቀናት ብቻ ቀርተውታል!
19/05/2026

7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ሊካሄድ 13 ቀናት ብቻ ቀርተውታል!

Address

Dejen Town
Dejen

Telephone

+251587760079

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dejen Ketema Communication Office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share