The Infrastructure Works

The Infrastructure Works Official page

ፈጣን እድገት እያሳየች ያለችው ዳዬ ከተማ የብዙዎችን ትኩረት ስባለች።ለህዝባችን የኢኮኖሚ ምንጭ  የሆነው  #በንሳ የምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ማዕከል የሆነችውን ዳዬ ከተማን ተወዳዳሪ እያደረጋት ...
02/12/2025

ፈጣን እድገት እያሳየች ያለችው ዳዬ ከተማ የብዙዎችን ትኩረት ስባለች።

ለህዝባችን የኢኮኖሚ ምንጭ የሆነው #በንሳ የምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ማዕከል የሆነችውን ዳዬ ከተማን ተወዳዳሪ እያደረጋት እንደሆነ እየተገለፀ ነው።

ዳዬ ከተማ ከወትሮው በላይ ለነዋሪዎቿ ብቻ ሳትሆን ለዜጎቻችን የስራ እድሎች ከመፍጠር አንፃር ትልቅ እድል ያላት ከተማ ነች፣ ደግሞ ለብዙዎች የስራ በር ሆናለች።

አከባቢው በቡና የተሸፈነ ከመሆኑ የተነሳ ከሌላውም ግዜ ለየት ባለ መልኩ በጋ ስመጣ ድምቅ ብላ ታሳልፋለች። ይህ ብቻ ሳይሆን በዙርያዋ የሚመረተው ቡና በአለም ገበያ ላይ በጥራት አድስ ክብረ ወሰን እንዳስመዘገበ ቀጥሏል።

ከተማዋ ብዙ ግዜ የመብራት አገልግሎት ችግር ቢኖርባትም ይህን ሁሉ አልፋ በዘንድሮው የከተሞች ፎረም ላይ በደረጃዋ ካሉት ጋር ተወዳድራ ከወትሮው የተሻለ ውጤት ማምጣቷ መነቃቃትን ፈጥሯል።

ይህ እንዳለ ሆኖ በክልላችን የዞን መቀመጫ የሆኑትን ዳዬን ጨምሮ የክልሉ መንግስት ልዩ ትኩረት በመስጠት መደበኛ ከሚመደበው አመታዊ በጀት በተጨማሪ ድጋፍ እንዲያደርግ በአክብሮት እንጠይቃለን።

ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን የፏፏቴዎች ምድር ነው።****በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን በፏፏቴዎች ገፀበረከት የታደለ አከባቢ ነው። ከሐዋሳ በ109 ኪሜ ርቀት ላይ ቦና ዙሪያ ወረዳ፣ ዎራንቻ ላይ የሎጊ...
20/07/2025

ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን የፏፏቴዎች ምድር ነው።
****
በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን በፏፏቴዎች ገፀበረከት የታደለ አከባቢ ነው።

ከሐዋሳ በ109 ኪሜ ርቀት ላይ ቦና ዙሪያ ወረዳ፣ ዎራንቻ ላይ የሎጊታና ጋላና ፏፏቴዎች የጎብኝዎችን ቀልብ የሚስቡ ናቸው።

የሎጊታን ወንዝ ተሻግረው፣ የካራማራ ተራራ ለሁለት ከፍለው አቋርጠው ወደ ዳዬ ባንሳ ምድር ሲደርሱ ታላቁን የቦኖራ ፏፏቴ ያገኛሉ።

በዚህ አከባቢ ብዙም የማይታወቅ ነገር ግን መንፈስን የሚያድስ አንድ ፏፏቴ አለ። እሱም የአሳሮ ፏፏቴ ነው።

ወደ አሮሬሳ ሲወርዱ የጭጮን ፏፏቴ ያገኛሉ። በዳኤላ ወረዳም ልዩ መልዓ ምድርና ፏፏቴ ይገኛል።

የምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በፏፏቴዎች ብዛት የሚታወቅ የቱሪዝም መዳረሻ ነው።

ዘገባው የማለዳ ሚዲያ ነው

This is Ethiopia 🇪🇹 🇪🇹 Ethiopia is a country located in the Horn of Africa, bordered by Eritrea to the north, Djibouti a...
21/08/2024

This is Ethiopia 🇪🇹 🇪🇹

Ethiopia is a country located in the Horn of Africa, bordered by Eritrea to the north, Djibouti and Somalia to the east, Sudan and South Sudan to the west, and Kenya to the south. Here are some key points about Ethiopia:

1. Capital: The capital city of Ethiopia is Addis Ababa, which also serves as the political and cultural center of the country.

2. Population: Ethiopia is the second-most populous country in Africa, with a population of over 115 million people. It is a multi-ethnic nation with more than 80 different ethnic groups.

3. Language: Amharic is the official language of Ethiopia. There are also many other languages spoken throughout the country, reflecting its diverse ethnic makeup.

4. History: Ethiopia has a rich history and is one of the oldest countries in the world, with a history dating back thousands of years. It is the only African country that was never colonized by a European power.

5. Culture: Ethiopia has a unique cultural heritage that includes ancient traditions, music, dance, art, and cuisine. The country is famous for its distinctive cuisine, which includes injera (a sourdough flatbread) and various spicy stews.

6. Religion: Ethiopia has a long history of Christianity, with the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church being the dominant religion. There is also a significant Muslim population in the country.

7. Economy: Agriculture is the mainstay of the Ethiopian economy, with coffee being a major export crop. The country has been experiencing economic growth in recent years, but poverty and underdevelopment remain significant challenges.

8. Landmarks: Ethiopia is home to many historical and cultural landmarks, including the rock-hewn churches of Lalibela, the ancient city of Axum, and the Simien Mountains National Park, a UNESCO World Heritage site known for its stunning landscapes and unique wildlife.

9. Recent Developments: Ethiopia has also been experiencing economic growth and infrastructure development.

ብልጽግና ፓርቲ በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።
21/08/2024

ብልጽግና ፓርቲ በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

ጽሁፍ እና ፎቶ:- ከሲዳማ ብ/ክ/መ ርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት ነው።የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ በቡራ ወረዳ ቡራ ከተማ በ01 እና በ02 ቀበሌ እንዲሁም...
01/12/2022

ጽሁፍ እና ፎቶ:- ከሲዳማ ብ/ክ/መ ርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት ነው።

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ በቡራ ወረዳ ቡራ ከተማ በ01 እና በ02 ቀበሌ እንዲሁም በባንሳ ወረዳ ለሚገነቡ ትምህርት ቤቶች ግንባት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ በቡራ ወረዳ ቡራ ከተማ በ01 እና በ02 ቀበሌ እንዲሁም በባንሳ ወረዳ ለሚገነቡ ትምህርት ቤቶች ግንባት የመሠረት ድንጋይ ያስቀመጡ ሲሆን በስነስርዓቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የቅድመ መደበኛ ትምህርትን በሁሉም አከባቢዎች በእኩል ለማዳረስ ሁሉም የህብረተሰብ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል። በገጠር የሚኖሩ ህፃናት በከተማ ካሉት ጋር እኩል ትምህርት እንዲያገኙ ለማድረግ መንግስት ከባለሃብቱ ጋር እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።

በመንግስት የቀረበውን ጥሪ ተቀብለው ወደ ተግባር የገቡት ባለሃብቶች አቶ አሰፋ ዱካሞና አቶ ንጉሴ ገመዳ እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ትምህርት ቤት ለመገንባት ከርዕሰ መስተዳደሩ ጋር የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።እያንዳንዱ ትምህርት ቤት ለግንባታ ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፥ ባለሃብት አቶ አሰፋ በሌሎች 4 ወረዳዎች ለሚገነቡ ትምህርት ቤቶችም በጥቅሉ 20 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።

ርዕሰ መስተዳደሩ በቡራ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የመኸር እርሻና በባንሳ ወረዳ የቡና እርሻ ጎብኝተዋል።

Awaawurunni qullaawinoha dooggate latishsha sufisiisate wo'munku handaaru ogeeyyenna massagaano qeechansa fula hasiissan...
10/11/2022

Awaawurunni qullaawinoha dooggate latishsha sufisiisate wo'munku handaaru ogeeyyenna massagaano qeechansa fula hasiissannota Sidaamu Dooggate biilloonyi xawisi.
============================
Biilloonyunniri managimentete miillanna daayye distrikite hunda dooggate projekitubba loosu harisaano leeltinowa 2014 M.D loosi gumulshi guffa badatenna 2015 baajetete diriha 3 agani gumulsha Yirgaalamete Furra Ro/Xi/Uurinshara keennoonni ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
Qoqqowunni tantanammi kawa loonsoonniri safote latishshi loossa mereero doogote latishshi mitto ikkasi xawisinohu biilloonyu loosu harisaanchi kalaa Maatiwosi Beyyenehu, amandoommo dirira awaawurunni qullaawino looso loonse daganketa doogote xa'mo qolate wo'munku murcira noonke yiino.

Harancho yanna giddo wo'mante qooxora dooggate latishsha tuqisate loonsummorono batinye awaawuru fonqolla xaaddinonke yiinohu lo/harisaanchi nadaajete moori, simmintote moori, kiru maashinna yanna moora, maandisootu loosu base agurte quchummate galanna hosa shiimunni kiirrannite yiino.

Aantete rosantinno mitiimma tirre hunaanote qaafo adhinanni ha'nannitano kalaa Maatiwosi xawisino.
Aantete, Si/Do/Bi/Daayye distrikite loosu harisaanchi kalaa Wondimmaagenyi 2015 B.D 3 agani loosu gumulshi ripoorte shiqishinoha ikkanna tenne yannara hanafante galtinnota 4 buussa guda dandiinoonnitanna gatamarshu dooggano mitootu gumulanteenna mitowa kinna diinganni hee'noonnita xawisino.

Amandoonni dirinni 3 deerrinni(periodic, routine & length per person) yine bandoonni dooggate latishshi mixonni doogga ijaarranni hee'noonnita kalaa Wondimaagenyi xawisino.
Biilloonyunniri manajimentete miillanna basete leeltinnori projekitubbate loosu harisaano, hafanfarre nookkiha dagankera yine loosa ti'inkera fooliishsho uyiitannonkehura qeechanke fulleemmo yite kakkaonsa xawissino.

Transformative Rural Access For improved livelhoods    (TRAIL)ETHIOPIA with the cooporation ofHELVETAS ETHIOPIA And The ...
03/10/2022

Transformative Rural Access For improved livelhoods (TRAIL)ETHIOPIA with the cooporation of
HELVETAS ETHIOPIA And The Sidama Region The
Sidaama Region Project Launching workshop በሀዋሳ ከተማ በሮሪ ኢንተርናሺናል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል ::
========================
በላውንችንግ ፕሮግራሙ ላይ የሲዳማ ክልል የፕሬዚዳንቱ የመሰረተ ልማት ጉዳዮች አማካሪ አቶ ዘገዬ ሀሜሶ, ደ/ራ አራርሶ ገረሞ የሲዳማ ክልል የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ, ክቡር አቶ ስኳሬ ሹዳ የቢሮ አማካሪ , የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ አመራር, የወረዳ የፅ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የሐዋሳ ዩንቨርስቲ ተወካዮች በተገኙበት የፕሮጀክት ማስጀመሪያ እየተካሄደ ይገኛል ::
ፕሮጀክቱም በሲዳማ ክልል በተመረጡ ወረዳዎች ላይ የተንጠልጣይ ዘመናዊ ድልድይ ለመገንባት እና ድጋፍ ለማድረግ ታልሞ ተግባራዊ የሚደረግ ፕሮጀክት እንደሆነ ተገልፆዋል ::
የፕሬዚዳንቱ የመሰረተ ልማት አማካሪ የመክፈቻ ንግግር ሲያደርጉ HELVETAS Ethiopia ከ BP(Bridges to prosperity ) ጋር በሲዳማ ክልል ከህዝቡ ለሚነሱ የድልድይ ጥያቄዎ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ፕሮጀክት መምጣቱ እጅግ ደስ የሚል እንደሆነ ገልፆ ለተግባራዊነቱ ሁሉም አካላት ተገብዉን ድጋፍ እንዲያደርጉ መልእክት አስተላልፏል::
በመቀጠልም ተንጠልጣይ ድልድይ ከዚህ ቀደም በባህላዊ መንገድ ማህበረሰቡ ስጠቀም የቆየ መሆኑን በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ደ/ር አራርሶ ገረሞ ገልፆ ፕሮጀክቱ አሁን በዘመናዊ መንገድ ተገንብቶ ስጠናቀቅ አዲስ ክልል እንደመሆናችን ትልቅ ዕድል ያለው መሆኑ አንስቷል::
ፕሮጀክቱም በተከታታይ ሦስት ዓመታት በ15 ወረዳዎች 15 ድልድይ የሚገናባ ሲሆን በያዝነው የበጀት ዓመት በወረዳዎች ላይ 5 ድልድዮች እንደሚገነቡ ተገልፆዋል ::
አጠቃላይ የፕሮጀክት ወጪ 42%(35,678,910) ከፓርትነሪዎቹ ሆኖ 58%(50,101,533)ብር ከሲዳማ ከልል መንግስት የሚሽፈን ሲሆን በአጠቃላይ ለፕሮጀክቱ 85,780,443 ሚሊዮን ብር በጀት ተይዞለታል ::
በዚህ ዓመት ግንባታ የሚከናወነዉ በጭሬ, በአሮሬሳ,በዳራ ኦትልቾ, በአለታ ጩኮ ወረዳዎች እና በቱላ ክፍለ ከተማ የሚካሄድ እንደሆን ለማወቅ ተችሏል ::
Bue:- sidama Regional State Road Development & Tiransport Bureau Pubilic Relations Affairs Dayrectoret
october 3/2022

sidaamu Dagoomu Qoqqowi Mootimma Doogote Latishshinna Hodhishshi Biiro sekiterete songo harinsanni honsoonni.  =========...
01/10/2022

sidaamu Dagoomu Qoqqowi Mootimma Doogote Latishshinna Hodhishshi Biiro sekiterete songo harinsanni honsoonni.
===========================
songotenno Ayyiiradu kalaa Asfi Gooneesihu Qoqqowu Jireenyu Paarte Peletikunna Riyoote Alemete Handaari sooreessi, Ayyiiradu kalaa Birihaanu Latamohu Biirote sooreessi, Qoqqowu kaawinete miilla, Qoqqowu Amaalete mini quchumunna safote latishshi uurinshu komite miilla, Woraddatenna Quchummate massagaanno hattonno Biirote manaajimentete miilanna xaphooma ogeeyye beeqqo assitino.
Ayyiradu kalaa Birihaanu Latamohu barete coyiiranni Sidaamu Qoqqowo ikki kawa doogote latishshi widoonni Biirote deerinni Yuuraappetenna Doogote Biiloonyi widoonni lowo geeshsha jawa loosso loonsoonnita xawise konni dirinninno doogote latishsha daganke hasidhanno deera illishshatenna doogganno ijaartanotinna gatamaranniti isilaanchimase agarantinota ikkitano gede 2015 baajeetete dirira illacha assinannita sooreessu xawisino.
wole widoonnino Hodhishshu handaari widoonni offaanchimmate ikkadimma buuxooshshi, offaanchimmate fajjo uyiineemmo owaante raganni jawaata looso loonsoonniha ikkironno xaano tiraafikete dano gargarooshshi widoonni wo'manti bissa illacha tuge hasiissanota coyiirino.
Aantetenno Baru wosinchi Ayyiiradu kalaa Asufi Gooneesihu sekiterete songo hasaawa faajetenni fannanni sidaamu daga seeda assitino sharo giddo jawa hasato ikkite keeshsh*tinoti doogote latishshi xa 'mo ikkitinota Qoqqowo ikkinni kawa lamu diri giddo lowo doogga loosantinota xawisino.
ledoteno barru wosinchi coyiiranni biirotenni daga owaante hasidhano sekitere ikkasenni biiro albilicho owaantete kaseenya goti asate illacha tuga hasiissanota xawise sekiterete songo hasaawu battala faajetenni hanafisiisinno.

የቡራ ወረዳ አስተዳደር በዓልን አስመልክቶ ድጋፍ አድርጓል።=============================== በሲዳማ ክልል የቡራ ወረዳ አስተዳደር ከኢትዮጵያ  ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተ...
10/09/2022

የቡራ ወረዳ አስተዳደር በዓልን አስመልክቶ ድጋፍ አድርጓል።
===============================
በሲዳማ ክልል የቡራ ወረዳ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር በዓልን ምክንያት በማድረግ በእኮኖሚ አነስ ያለ ገቢ ላላቸውና እንድሁም ባለቤታቸው ለሀገር ክብር ለመታገል ግንባር ላይ እየተፋለመ ላለው ቤተሰብ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል።

በሲዳማ ክልል የቡራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፍ አቶ መስፍን አየለ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፉ።መልዕታቸውን ያስተላለፉት ኃላፊው አድሱ አመት የሠላም፤ የጤና፤ የፍቅ...
10/09/2022

በሲዳማ ክልል የቡራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፍ አቶ መስፍን አየለ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፉ።

መልዕታቸውን ያስተላለፉት ኃላፊው አድሱ አመት የሠላም፤ የጤና፤ የፍቅር፤ የእድገትና የመደመር እንድሆንልን ምኞታቸውን ገልጸዋል።

Address

Dilla

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when The Infrastructure Works posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share