02/01/2022
የሣውላ/ከ/ማ/ቤታዊ አግ/ት ጽ/ቤት በ2014ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የከተማ መሬት የመኖሪያ 38 እና የንግድ 7 ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ማስተላለፍ ይፈልጋል። በመሆኑም ዝርዝር መረጃውን በማዘጋጃ ቤቱ የውስጥ ቦርድ በመመልከት እስከ ጥር 2 2014 ዓ.ም ድረስ ወደ ሣውላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ብሮ ቁጥር 4 በአካል በመምጣት የማይመለስ ብር 250 በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሣውቃለን። የለው ግዜ አጭር በመሆኑ በፍጥነት ይምጡ ፤ ይወዳደሩ በውቢቷ ሣውላ ከተማ በተመጣጣኝ ዋጋ የመሬት ባለቤት ይሁኑ።
ማሳሰቢያ፦ ማ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል መሠረዝ ይችላል።
የሣውላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት