Awura wereda revenue office

Awura wereda revenue office "There is no such thing aS agood tax"

09/09/2022

የኛ የጦር ግንባር የያዝነውን ሀገራዊ የገቢ ዕቅድ ማሸነፍ ነው!

ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር)
ነሐሴ 26፣ 2014 (ገቢዎች ሚኒስቴር)

ከዋናው መስሪያ ቤት አመራርና ሰራተኞች ጋር ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን አስመልክተው ከተናገሩት

የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ እንዳሉት ሀገራችን በብዙ ውጥረቶች ውስጥ በምትገኝበት በዚህ ጊዜ በመንግስትና በህዝብ የተሰጠንን ታላቅ አደራ በብቃት መወጣት ከሁሉም አመራርና ሰራተኛ ይጠበቃል፡፡

ለዚህ ደግሞ ዋነኛው ጉዳይ ስራዎችን በመግባባትና በመልካም የስራ ግንኙነት መምራት ነው ያሉት ሚኒስትሯ ለ3ኛ ጊዜ የተቃጣብንን ጥቃት ለመከላከል መላው ሰራተኛና አመራር ከመንግስት ጎን እንዲቆም ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡

ተቋሙ መንግስት ለሚሰራቸው ሰፋፊ የልማት ስራዎች ዋነኛ የፋይናንስ ምንጭ እንደመሆኑ የገቢ ዕቅዱን ለማሳካት ሰፊ ሰራ እንደሚጠበቅ የጠቆሙ ሲሆን በዋነኛነትም ከመጥፎ እሳቤና ውዥንብሮች በመውጣት እንደዜጋ በጋራ ልንቆም ይገባል ሲሉም ተናግረዋል፡፡

09/09/2022
08/08/2022

ገቢያችን ለልማታችን

Address

Awra
Gondar

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Awura wereda revenue office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share