Harari Housing Development & Government Construction Agency

Harari Housing Development & Government Construction Agency We build the future. Restoring the past.

10/05/2026
የሀረሪ ክልል ቤቶች ልማትና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ “ኤች.አይ.ቪ/ኤድስን ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ/ኤድስ መላሸን ዘላቂነት እናረጋግጥ!!" በሚል ርዕስ  ለሰራተኞች ና ለ...
09/05/2026

የሀረሪ ክልል ቤቶች ልማትና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ “ኤች.አይ.ቪ/ኤድስን ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ/ኤድስ መላሸን ዘላቂነት እናረጋግጥ!!" በሚል ርዕስ ለሰራተኞች ና ለአመራሩ የግንዛቤ የመስጠት ፕሮግራም ተካሄደ።

የኤች አይቪ/ኤድስ በሽታ የልማት ፀር በመሆኑ ሰራተኞች ሰራቸውን ሲያከናውኑ ችግሩን በአግባቡ ተረድተው ለመከላከል ደግሞ የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው እና ሁሉም ስራተኞችና አመራሩ በመከላከል ረገድ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነት ኮሙኒኬሽንና የመልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ያህያ መሀመድ በመግለፅ የስልጠና መድረኩን የከፈቱት ስሆን።

በመቀጠል የሀረሪ ክልል ሀብኮ የተጋበዙት አሰልጣኝ ራሄል ገብረመድህን ሴቶችና ህፃናት ተጋላጭነታቸው ለኤች አይቪ ተጋላጭነታቸው የከፍ ስለሆነ ዘላቂነትና የማህበረሰብ ችግር ሆኖ እንዳይቀጥል ማህበራዊ ሀላፊነታችንን በአግባቡ መወጣት እንደሚገባ ገልፀዋል።

‎በተጨማሪም በሽታውን ለመከላከል በሚከናወኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች የባሕርይ ለውጥ ሥርፀት ላይ መሻሻል መኖሩን የተመለከተ ሲሆን የባህሪ ለውጥ የማምጣት ተግባር ላይ የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ መሰራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።

የሀረሪ ክልል ቤቶች ልማትና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ
ግንቦት 01/2018

07/05/2026
27/04/2026
24/04/2026
24/04/2026

Address

Harar

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:30
Tuesday 08:00 - 17:30
Wednesday 08:00 - 17:30
Thursday 08:00 - 17:30
Friday 08:00 - 17:30
Saturday 08:00 - 12:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Harari Housing Development & Government Construction Agency posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share