12/05/2026
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ገቢዎች መምሪያ በቀን 04/09/2018 ዓ.ም ከወረዳ እና ከተማ አስ ገቢ ጽ/ቤት ሀላፊዎች፣ ስራ ሂደት አስተባባሪዎች፣ ዞን ሙያተኞች እንዲሁም አጋር አካላት ጋር የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም በእንጅባራ ከተማ በብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አዳራሽ እየገመገመ ይገኛል። በተጨማሪም በቀን ገቢ ጥናት ዙሪያ ስልጠና የሚሰጥ ይሆናል። መድረኩ በዉጤታማነት እንደሚጠናቅ ይጠበቃል። መድረኩ እንደቀጠለ ይገኛል።