09/08/2026
የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈጻሚዎች በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ወረዳ ካርሚ ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ
ጋምቤላ ነሀሴ 3/2018(ኢ.ኢ.ኮ):-
የጋምቤላ ክልል መስተዳደር ፕሬዚዳንት አለሚቱ ኡሞድ ፣የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነሮች አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና አቶ ዝናቡ ይርጋን ጨምሮ የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈጻሚዎች በጋምቤላ ክልል በጋምቤላ ወረዳ በሚገኘው ካርሚ ቀበሌ ከአካባቢው ነዋሪዎችና አመራሮች ጋር በመሆን በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል።
አስፈጻሚዎቹ በወቅቱ እንደገለጹት፤ ለአካባቢ ጥበቃ እና ለኢንቨስትመንት ምቹ ምህዳር መሻሻል የአረንጓዴ ልማት ስራዎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው በመሆኑ የተጀመሩትን የችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ ስራዎች አጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።
Federal, Regional, and City Administration Investment Executives Conduct Green Legacy Tree Planting Program in Karmi Kebele, Gambella Woreda, Gambella Region
Gambella, August 9, 2026 (EIC):
Investment executives from federal, regional, and city administrations—including the President of the Gambella Regional State, Alemitu Umod, and the Deputy Commissioners of the Ethiopian Investment Commission, Mr. Dagato Kumbe and Mr. Zynabu Yirga—conducted a Green Legacy tree planting program alongside local residents and leaders in Karmi Kebele, Gambella Woreda, Gambella Region, under the theme "Let Us Plant Hope."
During the event, the executives stated that green development initiatives contribute significantly to environmental protection and the enhancement of a favorable investment climate. They further affirmed their commitment to strengthening and continuing the ongoing tree planting and nurturing efforts.
Follow us Somali Investment and Industry Bureau