09/02/2026
የደቡብ ኦሞ ዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ በሳላማጎ ወረዳ በሁሉም ሰክተር መሥሪያ ቤቶች የተሠራ የኢንስፔክሽን ሥራ ግብረ መልስ አቀረበ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀን 02/06/2018 ዓ/ም
ዲመካ
የደቡብ ኦሞ ዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ የኢንስፔክሽን ቲም በሳላማጎ ወረዳ በሁሉም ሰክተር መሥሪያ ቤቶች የተሠራ የሰው ሀብት ሥራ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥራውን አስመልክቶ በወረዳው ለባለድረሻ አካላት ግብረ-መልስ የቀረበ ሲሆን በኢንስፔክሽን ሥራው የተደሰቱት ባለድርሻ አካላት ለበርካታ ዓመታት የህዝብን ሀብት አለአግባብ ስባክን የነበረውን ማስቆም መቻል እንዳለበት በመግለፅ አለአግባብ የባከነውን የመንግስት ሀብት ማስመለስ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሪብርብ የሚያስፈልግ መሆኑን እና በብልሹ አሰራር ላይ የተሳተፉ አካላት ላይ የተወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ የሚደገፍ መሆኑን በመግለፅ ውይይቱ ተጠናቋል።