28/08/2026
የኦሮሞ ብሔ/ብ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የአንድ ዓመት የስራ አፈጻጸም።
በከፍተኛ ፍ/ቤት በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ
የመዝገብ አፈጻጸም ሁኔታዎች ፡-
በከፍተኛ ፍ/ቤት በወንጀል ጉዳይ:-
• ከባለፈው የተላለፈ መዝገብ 146
• አዲስ የቀረበ 448
• ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ 14
• ድምር አቅርቦት 608
• ክንዉን 452
በወረዳ ፍ/ቤቶች በወንጀል ጉዳይ፡-
• ከባለፈው የተላለፈ መዝገብ 151
• አዲስ የቀረበ 2,438
• ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ 11
• ድምር አቅርቦት 2,600
• ክንዉን 2,476
በከፍተኛ ፍ/ቤት በፍታብሔር ጉዳይ፡-
• ከባለፈው የተላለፈ መዝገብ 131
• አዲስ የቀረበ 356
• ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ 49
• ድምር አቅርቦት 536
• ክንዉን 425
በወረዳ ፍ/ቤቶች በፍታብሔር ጉዳይ፡-
• ከባለፈው የተላለፈ መዝገብ 677
• አዲስ የቀረበ 5,142
• ከመዝገብ ቤት የተንቀሳቀሰ 210
• ድምር አቅርቦት 6,029
• ክንዉን 5546
•
በከፍተኛ ፍረድ ቤት በወንጀልና ፍታብሔር ጉዳይ፡-
• ድምር አቅርቦት 1,144
• ክንዉን 877
• ክንዉን ከአቅርቦት 76.6%
• በቀጠሮ የተላለፈ 267
በወረዳ ፍ/ቤቶች በወንጀልና ፍታብሔር ጉዳይ፡-
• ድምር አቅርቦት 8,629
• ክንዉን 8,022
• ክንዉን ከአቅርቦት 92.97%
• በቀጠሮ የተላለፈ 607
ቅድሚያ ተሰጥቷቸዉ የተስተናገዱ ባለጉዳዮች
በከፍተኛ ፍርድ ቤት፡-
• አካል ጉዳተኛ፡ - ወንድ-20፤ሴት-10 ድምር-30
• አረጋዊን፡- ወንድ-671፤ሴት-249 ድምር-965
• ሴቶችና ህጻናት ፡- 304
በወረዳ ፍ/ቤቶች ፡-
• አካል ጉዳተኛ ፡-ወንድ-64፤ሴት-44 ድምር-105
• አረጋዊን ፡- ወንድ-514 ፤ ሴት 562 ድምር 1076
• ሴቶችና ህጻናት ፡- 1,701
ከዳኝነት የተሰበሰበ ገንዘብ
በከፍተኛ ፍርድ ቤት:-
• ከመቀጫ 103,800
• ከዳኝነት 1,594,250.68
• በድሀነት በነጻየታዩ 85,000
በወረዳ ፍ/ቤቶች ፡-
• ከመቀጫ 654,100
• ከዳኝነት 4,046,276.95
• በድሀነት በነጻ የታዩ 623,500
የትኩረት አቅጣጫዎች:-
1. የዉሳኔ ጥራትን ማምጣት።
2. በእድሜ ቆይታ ያላቸዉን መዝገቦች በአጭር ጊዜ ዉስጥ ዉሳኔ እንዲያገኙ መስራት።
3. የባህላዊ ፍርድ ቤትን በማቋቋም ፍርድ ቤት መር የእርቅና ድርድር ስርአርን በመዘርጋት በስምምነት ወይም በእርቅ መዝገቦችን ከፍ ለማድረግ በቀጣይ በየደረጃዉ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች አንድ ዳኛ እራሱን ችሎ በእርቅ የሚታዩ ጉዳዮችን ብቻ እንዲመራ በማድረግ የህብረተሰቡን ችግሮች የመፍታት ባህል ያለዉ በመሆኑ በቀጣይ ይህ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጠረል ይሆናል።
4. የህዝብ የምክክር መድረክ ማካሄድ ከህዝብ የሚነሱ አስተያየቶችን እንደ ግብዓት በመጠቀም የማስተካከያ እርምጃ መዉሰድ።
5. የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ ተገልጋዩ ህብረተሰብ በአገልግሎት አሰጣጡ ምንያህል ረክቷል የሚለዉን መረጃ መሰብሰብ ናቸዉ።