07/09/2026
"በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"
በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ ማሻ ከተማ የክረምት የዜጎች በጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ግንባታው በቅርቡ ተጠናቆ ለአቅመደካሞች ቤት ለማስተላለፍ ሌት ተቀን እየሰራን እንገኛለን።
ጳጉሜን 2 "የማንሰራራት ቀን
ሰለመቅደላ ወረዳ ስላሉ ከተሞች ያለወትን አስተያየት በውስጥ መስመር ያጋሩን አጋዥ ይሁኑ..
Wollo Mekdela
Masha
Be the first to know and let us send you an email when መቅደላ ወረዳ ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.