04/06/2026
በመንዝ ጌራ ምድር ወረዳ አፍተነት ቀበሌ የጓሮ አትክልት ሥርጭት ተደረገ
መ/ሜዳ፦ ግንቦት 27/2018 (መጌወመኮ)
በአማራ ክልል በሰ/ሸዋ ዞን መንዝ ጌራ ምድር ወረዳ የጓሮ አትክልት ሥርጭት ተደርጓል።
በዚህም የጓሮ አትክልት ሥርጭቱ በወረዳው አፍተነት ቀበሌ መደረጉን የወረዳው ም/አስተዳዳሪና የግብርና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዑስማን ኢብራሂም በማህበራዊ ገፃቸው አስፍረዋል።
የጓሮ አትክልት ሥርጭቱ የግብርና ዕድገትን ከማጎልበት ባለፈ የምግብና ሥርዓተ-ምግብ ትግበራን እውን እንደሚያደርግ ይታመናል።