Madda Walabu Media Plus

Madda Walabu Media Plus Employement

ግብ የሌለዉ የዱግማኖች ስብስብ የሆነዉ ህዉሃት ዳግም  #የትግራይን ህዝብ የመከራ ፅዋ ለማስጋት እራሱን እያደራጀ ይገኛል። ይሁን አንጂ በዉስጡ የተፈጠረዉን  #ክፍፍል እና ፖለቲካዊ  #ልዩነ...
06/04/2025

ግብ የሌለዉ የዱግማኖች ስብስብ የሆነዉ ህዉሃት ዳግም #የትግራይን ህዝብ የመከራ ፅዋ ለማስጋት እራሱን እያደራጀ ይገኛል። ይሁን አንጂ በዉስጡ የተፈጠረዉን #ክፍፍል እና ፖለቲካዊ #ልዩነት ለመፍታት እንኳን አቅም የሌለዉ የአዛዉንቶች ስብስብ ለሁለት መሰንጠቁ ተነግሯል 🤣

የህዉሃት የሳቅ ዘማን ፍፃሜዉ ላይ ደርሷል ፥ ከዚህ በፊት ከለዉጥ ፈላጊዉ ሀይል ጋር በፈጠሩት ልዪነት ተግንጥለዉ ለጥፋት ሲንቀሳቀሱ የከረሙት የደብረሲዖል ቡድን ተገንጣዮች ፥ ዳግም ለሁለት መካፈላቸዉ ተሰምቷል። አካሄድነዉ ባሉት ማዕከላዊ ኮሚቴ ከታች በሚታየዉ መልኩ በአዲስ አስተላለፍ ስንጥቅጥቃቸዉ ወጥቷል።

ቡድን 1 ፦ በደብረፅዮን የሚመራ ሰሆን
1.ደብረፅዮን
2.መንጀሪኖ
3.አብረሃም ተከስተ
4.አማኑኤል አሰፋ ( ትንሽ ገባ ወጣ የማለት ነገር ይታይበታል)
5, ዶ/ር ሰሎሞን (ምርኮኛ )
6,ዶ/ር ረዳኢ (ምርኮኛ ) ያቀፈ ነዉ
የልዩነት ነጥባቸዉ
1. ከ ሻዕብያ እና ፋኖ ጋር ተባብረን ብልፅግናን እንምታው፣አማራ እና ኦሮሚያ ክልል ላይ ጦርነት ስላለ የፌደራል መንግስት ተዳክሟል
2. የፕሪቶርያው ስምምነት ትግራይን የሚጎዳ ስለሆነ በጦርነት እንዲሻሻል እናድርገው
3. ምእራብ ትግራይን በጦርነት ነው ማስመለስ ያለብን
4. ወደ ስልጣን መመለስ ስለሚፈልጉ የፈረሰው መንግስት ይመለስ ይላሉ
ቡድን 2፦ በአለም ገብረዋህድ የሚመራ ሲሆን
1, ተክላይ ገ/መድህን (ትንሽ ገባ ወጣ የማለት ነገር ይታይበታል))
2,ሊያ ካሳ
3, ዶ/ር ፍሳሃፅዮ ፣ ሲሆኑ
የልዩነት ነጥባቸዉ
1. ከፌደራል መንግስት ጋር ተነጋግረን እንስራ
2. ለጦርነት የሚሆን ዝግጁ ሰራዊት ሆነ ህዝብ የለንም፣በኢኮኖሚም በሞራልም
3. የፌደራል መንግስቱ እንዲያምነን መስራት አለብን
4. አሁን ባለው የኦሮሚያ ፖለቲካዊ ሁኔታ በጦርነት ልናሸንፋቸው አንችልም
በትግራይ ደም ሂወቱ ሲረዝም የቆየዉ ህዉሃት በቅርቡ ግብዓተ መሬቱ ይፈፀማል።

ህዉሃት ፀሃይ  እየጠቀለች ነዉ 🤣የህዉሃት የሳቅ ዘማን ፍፃሜዉ ላይ ደርሷል ፥ ከዚህ በፊት ከለዉጥ ፈላጊዉ ሀይል ጋር በፈጠሩት ልዪነት ተግንጥለዉ ለጥፋት ሲንቀሳቀሱ የከረሙት የደብረሲዖል ቡ...
06/04/2025

ህዉሃት ፀሃይ እየጠቀለች ነዉ 🤣

የህዉሃት የሳቅ ዘማን ፍፃሜዉ ላይ ደርሷል ፥ ከዚህ በፊት ከለዉጥ ፈላጊዉ ሀይል ጋር በፈጠሩት ልዪነት ተግንጥለዉ ለጥፋት ሲንቀሳቀሱ የከረሙት የደብረሲዖል ቡድን ተገንጣዮች ፥ ዳግም ለሁለት መካፈላቸዉ ተሰምቷል። አካሄድነዉ ባሉት ማዕከላዊ ኮሚቴ ከታች በሚታየዉ መልኩ በአዲስ አስተላለፍ ስንጥቅጥቃቸዉ ወጥቷል።

ቡድን 1 ፦ በደብረፅዮን የሚመራ ሰሆን
1.ደብረፅዮን
2.መንጀሪኖ
3.አብረሃም ተከስተ
4.አማኑኤል አሰፋ ( ትንሽ ገባ ወጣ የማለት ነገር ይታይበታል)
5, ዶ/ር ሰሎሞን (ምርኮኛ )
6,ዶ/ር ረዳኢ (ምርኮኛ ) ያቀፈ ነዉ
የልዩነት ነጥባቸዉ
1. ከ ሻዕብያ እና ፋኖ ጋር ተባብረን ብልፅግናን እንምታው፣አማራ እና ኦሮሚያ ክልል ላይ ጦርነት ስላለ የፌደራል መንግስት ተዳክሟል
2. የፕሪቶርያው ስምምነት ትግራይን የሚጎዳ ስለሆነ በጦርነት እንዲሻሻል እናድርገው
3. ምእራብ ትግራይን በጦርነት ነው ማስመለስ ያለብን
4. ወደ ስልጣን መመለስ ስለሚፈልጉ የፈረሰው መንግስት ይመለስ ይላሉ
ቡድን 2፦ በአለም ገብረዋህድ የሚመራ ሲሆን
1, ተክላይ ገ/መድህን (ትንሽ ገባ ወጣ የማለት ነገር ይታይበታል))
2,ሊያ ካሳ
3, ዶ/ር ፍሳሃፅዮ ፣ ሲሆኑ
የልዩነት ነጥባቸዉ
1. ከፌደራል መንግስት ጋር ተነጋግረን እንስራ
2. ለጦርነት የሚሆን ዝግጁ ሰራዊት ሆነ ህዝብ የለንም፣በኢኮኖሚም በሞራልም
3. የፌደራል መንግስቱ እንዲያምነን መስራት አለብን
4. አሁን ባለው የኦሮሚያ ፖለቲካዊ ሁኔታ በጦርነት ልናሸንፋቸው አንችልም
በትግራይ ደም ሂወቱ ሲረዝም የቆየዉ ህዉሃት በቅርቡ ግብዓተ መሬቱ ይፈፀማል።

24/03/2025
*ህወሀትን ከነስሙ ካልቀበርነው ትግራይ ሰላም ልትሆን አትችልም! ፊደል የቆጠሩ ማገናዘብ የሚችሉ እና የአለምን ነባራዊ ሁኔታ የሚረዱ አመራሮች እንፈልጋለን!* ህውሃት የሚባለው ድርጅት ከትግራ...
17/03/2025

*ህወሀትን ከነስሙ ካልቀበርነው ትግራይ ሰላም ልትሆን አትችልም! ፊደል የቆጠሩ ማገናዘብ የሚችሉ እና የአለምን ነባራዊ ሁኔታ የሚረዱ አመራሮች እንፈልጋለን!* ህውሃት የሚባለው ድርጅት ከትግራይ ህዝብ ተነቅሎ ይውጣ:: እኛ አንፈልግወም ጦርነት ሰባኪ ነው::እኛ አሁንም ከምንም በላይ ሰላም እንፈልጋለን፡፡ ለዚህ ደሞ ዋነኛው መድሃኒት ህውሃትን ከነስሙ መቅበር ነው:: ይህን ደሞ በአጭር ጊዜ እናደርገዋለን::አዲስ ሀሳብ እና አዲስ ትውልድ እንፈልጋለን:: ለዚህ ደሞ የተማሩ እና የአለምን ነበራዊ ሁኔታ የሚረዱ ሰዎች ወደ ፊትለፊት መተው እንዲመሩን እንፈልጋለን:: ለ 30 አመታት ታፍነን ኖረናል አሁን ግን ይብቃን!

ላለፉት 27+5 ዓመታት ለትግራይ ህዝብ ያተረፈው ምንድን ነው? ገታራውና ኋላ ቀሩ ህወሃት ለትግራይ ወጣት ያተረፈው ምንም ነገረ የለም። የወጣቱን ጤና ነው የነጠቀው። የትግራይ ወጣት እግር ነ...
17/03/2025

ላለፉት 27+5 ዓመታት ለትግራይ ህዝብ ያተረፈው ምንድን ነው? ገታራውና ኋላ ቀሩ ህወሃት ለትግራይ ወጣት ያተረፈው ምንም ነገረ የለም። የወጣቱን ጤና ነው የነጠቀው። የትግራይ ወጣት እግር ነው የነጠቀው። ወጣቱ ተምሮና በቅቶ ለቤተሰቡና ለአገሩ እንዳይጠቀም ነው ሽባ ደረገው። ከዚህ ውጪ ይህ ገታራና እድገት ካቆማና ከቀነጨረ የሰነባበተው የአዛውንቶች ስብስብ ለትግራይ ህዝብ ያተረፈው መከራና ስቃ ብቻ ነው።
*♦️ለ 30 ተከታታይ ዓመታት ታፍነን ኖረናል አሁን ግን በቃን‼️*

የትግራይ ወጣት በህወሀት ላይ ተነስቷል‼️አዲስ ሀሳብ እና አዲስ ትውልድ እንፈልጋለን:: ለዚህ ደሞ የተማሩ እና የአለምን ነበራዊ ሁኔታ የሚረዱ ሰዎች ወደ ፊትለፊት መተው እንዲመሩን እንፈልጋ...
17/03/2025

የትግራይ ወጣት በህወሀት ላይ ተነስቷል‼️
አዲስ ሀሳብ እና አዲስ ትውልድ እንፈልጋለን:: ለዚህ ደሞ የተማሩ እና የአለምን ነበራዊ ሁኔታ የሚረዱ ሰዎች ወደ ፊትለፊት መተው እንዲመሩን እንፈልጋለን:: ለ 30 አመታት ታፍነን ኖረናል አሁን ግን ይብቃን!!!ጭላንጭል ዲሞክራሲ እና ተስፋ የሚሰጡ ነገሮች እያየን ነበር ::አሁን ግን ህውሓት (Anti Democracy) በሀይል ክልሉን ከተቆጣጠረ ይህ ሊሆን አይችልም ፤ይህ እንዳይሆን ሁላችንም ይህን ያረጀውን ድርጅት የምንዋጋበት ጊዜ አሁን ነው!!!
*🚨ህወሀትን ከነስሙ ካልቀበርነው ትግራይ ሰላም ልትሆን አትችልም*🚨

Address

Robe

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Madda Walabu Media Plus posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share