10/11/2025
ቀን 01/03/2018
"ወርቃማው ሰኞ ለወርቃማ ስኬቶች"
ዛሬ ማለዳ ከመደበኛው የስራ ሰዓት አስቀድሞ የወርቃማው ሰኞ የዕውቀት ሽግግር ውይይት ተከናውኗል።
የወረዳ 09 አስተዳደር አመራሮችና ሰራተኞች ሁለንተናዊ አንድነትን አጠናክሮ ወደ ተፈለገው ከፍታ ሊያሻግረን የሚያስችለውን የወርቃማው ሰኞ የዕውቀት ሽግግር የውይይት መድረክ "ወርቃማው ሰኞ ለወርቃማ ስኬቶች" በሚል መሪ ቃል ውይይት አድርገዋል።
በዛሬው የወርቃማው ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ላይ ያላቸውን የስራ ላይ ልምድና በሂወት ጉዟቸው ያካበቱትን የልምድ ልዉዉጥ በየተቋሙ በየሳምንቱ በተሚመረጡ ባለሞያዋች ቀርቦ የእዉቀት ሽግግር ተደርጎ ተጠናቋል።
ለሚ ኩራ ወረዳ 09 ፐ/ሰ/ሰ/ኃ/ል/ጽ/ቤት
01/03/2018