Embassy of Ethiopia, Tokyo

Embassy of Ethiopia, Tokyo This is the official page of the Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Japan.

ክቡር አምባሳደር ዳባ ደበሌ በአገራችንን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከጃፓን ገዢው ፓርቲ ከፍተኛ ኃላፊ ጋር ተወያዩ፡፡ክቡር አምባሳደር ዳበ ደበሌ የጃፓን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የገዢ...
15/08/2026

ክቡር አምባሳደር ዳባ ደበሌ በአገራችንን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከጃፓን ገዢው ፓርቲ ከፍተኛ ኃላፊ ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዳበ ደበሌ የጃፓን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የገዢው ፓርቲ - ሊበራል ዲሞክራቲክ ፓርቲ የዓለም አቀፍ ቢሮ ዳይሬክተር ጄኔራል የሆኑት ክቡር ኮኖ ታሮ ጽ/ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱም በቅድሚያ ስለኢትዮጵያ እና የጃፓን ታሪካዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት፣ በአገራችን ስላለው ሰፊ የንግድና ኢንቨስትመንት ዕድል፣ ትኩረት ስለተሰጣቸው ኢንቨስትመንት መስኮች፣ ስለጃፓን ባለሃብቶች ተሳትፎ እንዲሁም በሪፎርም እየታገዘ በአገራችን እየተካሄደ ስላለው አስደናቂ የልማት እንቅስቃሴ ገለጻ አድርገዋል፡፡

በመቀጠል ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ፣ ኢትዮጵያ ፈጣን ዕድገት በማስመዝገብ በምትገኝበት በዚህ ወቅት የአገር ውስጥ እና የውጭ የጥፋት ሃይሎች ጦር በመምዘዝ የአገሪቱን ልማትና የቀጠለውን ዕድገትና ብልጽግና ለማደናቀፍና ቀጣናውን ለማናጋት እያሴሩ እንደሆነና ለዚሁም ዝግጅት እያደረጉ እንደሆነ ለማወቅ እንደተቻለ እንዲሁም ኢትዮጵያ ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እያደረገች ስላለው ጥረትና ስለያዘችው አቋም ለዳይሬክተር ጄኔራሉ በዝርዝር አብራርተዋል፡፡

እነዚህ ጸረ-ሰላም ሃይሎች ግንባር በመፍጠር እየፈጹሙት ያለው እኩይ ተግባር ለኢትዮጵያ ብሎም ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ጠንቅ መሆኑን ያስገነዘቡት ክቡር አምባሳደር ዳባ ደበሌ የጃፓን የመንግስት ሁኔታውንና የአገራችንን አቋም ተገንዝቦ ጸረ-ሰላም እንቅስቃሴውን እንዲያወግዝ ጠይቀዋል፡፡

ዳይሬክተር ጄኔራሉ በበኩላቸው በቀጣናው የሚስተዋሉት ውጥረቶች በጥንቃቄ መያዝ እንዳለባቸውና ለችግሮች ሰላማዊ መፍትሄ ማስገኘት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁሞው፣ ጃፓን ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥልና ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

15/08/2026
14/08/2026

Ethiopia Pushes to 7 Million Coders as Youth Digital Skills Program Expands PM Abiy Unveils Second-Largest Airport Terminal in Bahir Dar Benin’s Minister of Digital Transformation Visits Ethiopia t…

13/08/2026
13/08/2026

Ethiopia’s foreign policy has liberated the nation from dependency and passive compliance, granting it an influential standing honouring its history, independence, and rapid growth.

Guided by the "4As" principle, the country forges strategic self-reliance by serving as an Active global participant, pursuing Alternative multi-bloc diplomacy, remaining Adaptive amid fast-moving geopolitical shifts, and acting as an Agenda Setter that secures national interests over external dictates. To sustain this posture, Ethiopia is rapidly building its economic, defense, people-to-people, and technological capabilities on a solid foundation.

12/08/2026
Prime Minister Abiy Ahmed Ali “𝗜𝘁 𝗶𝘀 𝗶𝗺𝗽𝗼𝘀𝘀𝗶𝗯𝗹𝗲 𝘁𝗼 𝗲𝗻𝘃𝗶𝘀𝗶𝗼𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮’𝘀 𝗳𝘂𝘁𝘂𝗿𝗲 𝘄𝗶𝘁𝗵𝗼𝘂𝘁 𝗶𝘁𝘀 𝘆𝗼𝘂𝘁𝗵.Our young people are our...
12/08/2026

Prime Minister Abiy Ahmed Ali “𝗜𝘁 𝗶𝘀 𝗶𝗺𝗽𝗼𝘀𝘀𝗶𝗯𝗹𝗲 𝘁𝗼 𝗲𝗻𝘃𝗶𝘀𝗶𝗼𝗻 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮’𝘀 𝗳𝘂𝘁𝘂𝗿𝗲 𝘄𝗶𝘁𝗵𝗼𝘂𝘁 𝗶𝘁𝘀 𝘆𝗼𝘂𝘁𝗵.

Our young people are our greatest opportunity as drivers of change, defenders of sovereignty, and partners in building a prosperous nation. Today’s youth are turning the page on division, conflict, and poverty, and writing a new chapter of Ethiopia’s history with courage, unity, and purpose.

The Medemer Government remains committed to empowering young Ethiopians and strengthening their role as leaders.

Let us move forward together with love, unity, and a shared national vision. 🇪🇹”

11/08/2026

Prime Minister Abiy Ahmed Ali " Friendship Park, in the heart of Addis Ababa, stands as one of the first multi-utility public spaces developed under the Medemer Government over the past eight years.

In just the last four years, this park by itself has generated close One Billion Birr in revenue, while creating employment and economic opportunities both directly and indirectly. More importantly, it has become a space where people from all walks of life converge. From families and children, sports groups and wedding parties, to digital creators and local and international visitors. Beyond its economic value, Friendship Park serves as a space for health, wellness, recreation, and community; demonstrating how well-planned public spaces can bring people together while contributing to the wider urbanisation of Addis Ababa.
It is a model for the many similar public spaces emerging across the city and country: places that generate value, create opportunity, and, above all, belong to everyone. "

11/08/2026

የፖሊሲ ጉዳይ ቅኝት - ነሐሴ 5፣ 2018 ዓ.ም

住所

3-4-1 Takanawa, Tokyo. Takanawa Kaisei Bldg
Minato-ku, Tokyo
108-0074

営業時間

月曜日 09:00 - 18:00
火曜日 09:00 - 18:00
水曜日 09:00 - 18:00
木曜日 09:00 - 18:00
金曜日 09:00 - 18:00
土曜日 10:00 - 17:00

電話番号

03-5420-6860

ウェブサイト

アラート

Embassy of Ethiopia, Tokyoがニュースとプロモを投稿した時に最初に知って当社にメールを送信する最初の人になりましょう。あなたのメールアドレスはその他の目的には使用されず、いつでもサブスクリプションを解除することができます。

その団体に問い合わせをする

Embassy of Ethiopia, Tokyoにメッセージを送信:

ショートカット

共有する

カテゴリー